በ2015 በጀት አመት የ 6 ወር አፈፃም በክ/ከተማው ከሚገኙ ወረዳዎች 1ኛ ደረጃ ይዘን አጠናቀናልን እንኳን ደስ አለን!🏆🏆🏆🏆
አቶ አበበ ዘላለም
የኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 06 ም/ስራ አስፈፃሚ እና የስራ/ኢ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ኃላፊ

ባለፉት ስድስት ወራት የነዋሪዎችን ጥያቄ ለመፍታት ብሎም ተቋማዊ አሰራር ለመገንባት ያለ መታከት አጠቃላይ አመራሩን፣የፅ/ቤቱን ቡድን መሪዎች፣ባለሙያዎች እና ነዋሪውን ያሳተፈ ርብርብ አድርገናል።

በ2015 በጀት አመት በ6 ወር አፈፃም በክ/ከተማው ከሚገኙ ወረዳዎች 1ኛ ደረጃ ይዘን የማጠናቀቃችን ዋነኛ ምክንያት በቅንጅት መስራታችንና ያለንን ሙሉ አቅም መጠቀማችን ነውና እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ።

በቀጣይ ይህንኑ ውጤት በማስቀጠል የነዋሪውን ተጠቃሚነት ከፍ ለማድረግ የምንሰራ መሆናችንን ስገልፅ በታላቅ ደስታ ነው!

አቶ አበበ ዘላለም
የኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 06 ም/ስራ አስፈፃሚ እና የስራ/ኢ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ኃላፊ

ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን ይጎብኙ
https://twitter.com/kolfeS
https://t.me/kolfeworeda6
https://instagram.com/kolfewereda6?igshid=YmMyMTA2M2YKolfe Woreda 6 Prosperity Party -ብልጽግናpp
tiktok.com/@kkw6_prosperity
https://youtu.be/kUyWNtl8qE8
https://www.facebook.com/kw6pp

Published by Admin

This site is created to strengthen the information flow between our residents and the government. Kolfe woreda 6 is located in Kolfe keranio subcity, Addis Ababa, Ethiopia.

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started