ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን በማጠናቀር ጽንፈኛነትን በመታገል የኢትዮጵያን ብልፅግና እናረጋግጣለን!! እኛ ኢትዮጵያን እንደ ድር እና ማግ የተሳሰረ እና የተሰናሰነ ማንነት ያለን ህዝቦች ነን ።ይህንም ሀገራችን የብዝሃ ማንነት፣ሃይማኖት እና ባህልን ባለቤት መሆኗ የሚታወቅ ሀቅ ነው። አባቶቻችን በአድዋ እና ካራ ማራ ላይ በዘመኑ የነበሩ ልዩነቶችን ወደ ጎን በመተው ለጋራ አላማ እና ለሀገር ነፃነት ሲሉ በጋራ መስዋዕትነት ከፍለው ሀገርContinue reading

ድጋፍና ክትትል

ጠንካራ ፓርቲን በመፍጠር የሴቶች እና የዜጎች ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የውስጠ ፓርቲ ስራዎች ተቋማዊ ሆነው እንዲቀጥሉ ለማድረግ ሴቶች አይተኬ ሚናን እየተጫወቱ ይገኛሉ። ሴቶች በበርካታ የልማት እና ማህበራዊ ተግባራት ላይ ግንባር ቀደም ተሳታፊ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በዛሬው ዕለት የብልፅግና ፓርቲ ኮ/ቀ/ክ/ከተማ ቅ/ፅ/ቤት ሴት ሊግ አስተባባሪ ወ/ሮ ያለምወርቅ ዳኘው በተገኙበት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 6 ብልፅግና ፓርቲ ሴት ሊግ እየተከናወኑ ያሉContinue reading “ድጋፍና ክትትል”

“የምንወረው የለም፤ የምንወጋው የለም፣ ግን በጥያቄው አናፍርም። ምክንያቱም የልጆቻችንን ሕይወት መታደግ ስላለብን።” የጠሚሩምላሾች

Design a site like this with WordPress.com
Get started