ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተ ሜሪ ካትሪን ፒ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርጌያለሁ። በሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ላይ ተወያይተናል።
I held a bilateral meeting with U.S Assistant Secretary of State, Mary Catherine Phee on the margins of the #AUSummit where we discussed progress made on implementation of the Peace Agreement.
ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
