“የጋራ ግብ” የመደመር አንዱ መሠረታዊ ጉዳይ ነው ስንል መደመር ልዩነትን ተሻግሮ ለጋራ ዓላማና ጥቅም መሰለፍን ስለሚመርጥ ነው።በእያንዳንዱ ልዩነት ውስጥ የጋራ ግብን መሠረት አድርጎ መተባበርና ውጤት ማምጣት ይቻላል ብሎ ታሳቢ ያደርጋል። የአድዋ ድል እውን የሆነው በውስጣችን የነበረውን ልዩነት የተሻገረ የጋራ ግብ ስለያዝን ለዚያ ስለተሰለፍን ነው።
የጋራ ግብ የጋራ ህልውናንና የጋራ ድልን ያቀዳጃል።ለጋራ ግብ መሰለፍ ጤናማ የሆነና ሚዛኑ የተጠበቀ ትብብርና ፉክክር እንዲኖርና ኃይላችን መሠብሰብ እንድንችል የሚያደርግ ነው።

መልካም ቀን ይሁንልዎ!
ኮልፌ ወረዳ 06 ብልፅግና ፓርቲ

Published by Admin

This site is created to strengthen the information flow between our residents and the government. Kolfe woreda 6 is located in Kolfe keranio subcity, Addis Ababa, Ethiopia.

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started