ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን በማጠናቀር ጽንፈኛነትን በመታገል የኢትዮጵያን ብልፅግና እናረጋግጣለን!! እኛ ኢትዮጵያን እንደ ድር እና ማግ የተሳሰረ እና የተሰናሰነ ማንነት ያለን ህዝቦች ነን ።ይህንም ሀገራችን የብዝሃ ማንነት፣ሃይማኖት እና ባህልን ባለቤት መሆኗ የሚታወቅ ሀቅ ነው። አባቶቻችን በአድዋ እና ካራ ማራ ላይ በዘመኑ የነበሩ ልዩነቶችን ወደ ጎን በመተው ለጋራ አላማ እና ለሀገር ነፃነት ሲሉ በጋራ መስዋዕትነት ከፍለው ሀገርContinue reading

Design a site like this with WordPress.com
Get started